ዳዊት በቅንአት ተነሳስቶ

ዳዊት በቅንአት ተነሳስቶ እንደዚህ አለው ናታንን ጠርቶ   እኔ ባማረ በዝግባ ቤት ደስታዬን ስገልጽ በሰገነት የእግዚአብሔር ታቦቱ እንዴት ይቀመጥ              መጽ. ሳሙ ካልዕ 7 ፤ 2 በመጋረጃ በድንኳን ውስጥ              እግዚአብሔርም አለው መለሠና              ዳዊትን ቅንአቱ አየውና               የእሥራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር               ካወጣሁ ጀምሮ እኔ ማድረ               በድንኳን እንጂ ቤት መች ኖረኝ               አሁንም አንተ […]

ዳዊት በቅንአት ተነሳስቶ Read More »